Menahria radio 99.1 fm
ሓሳብ እና'ሳፍራለን!
መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
የሀገራችንን እና የዜጎችን ትልሞች ዕውን ለማድረግ የተቋቋመ እና በህገ-መንግስቱ ላይ በግልፅ የተደነገጉት ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብቶች እውን እንዲሆኑ በተለይም ሚዲያ በሀገሪቱ የሰላም፣ የልማትና የዴሞክራሲ እመርታዎች ላይ የራሱን እሴት የሚጨምር ህግና ስርዓትን አክብሮ የሚንቀሳቀስ እንዲሆን የሚተጋ ነው፤ በሀገራችን ሁለንተናዊ ዕድገት ውስጥ ሙያዊ ሚናውን እየተወጣ ተግባሩን ሚዛናዊና የህዝብን ጥቅም በሚያረጋግጥ መልኩ የቃኘ በሰለጠኑ፣ አቅምና ፍላጎት ባላቸው ባለሙያዎች ተደራጅቶ እየሰራ ያለ ተቋም ነው።
ጣቢያችን መናኸሪያ ሬድዮ 99.1 መደበኛ ስርጭቱን የጀመረው ግንቦት አንድ ቀን 2015 ዓ.ም ቢሆንም በአድማጭ ዘንድ ተቀባይነት ማግኘት ችሏል፡፡ ጣቢያው ተቀባይነት ማግኘት የቻለው ሙያዊ ኃላፊነቱን ጠብቆ በሚሰራቸው ዘገባዎችና ፕሮግራሞች ነው፡፡ ጣቢያችን በእራሱ ከሚሰራቸው ፕሮግራሞች ባሻገር በትብብር ከተለያዩ አካላት ጋር ይሰራል፡፡
መናኸሪያ ማረፊያ ጠዋት
ከ12፡00 – 3፡00
መናኸሪያ ማረፊያ ቀትር
ከ6፡00 – 7፡00
መናኸሪያ ከሰዓት
7፡00 – 9፡00
መናኸሪያ ማረፊያ ምሽት
1፡00 -6፡00
ቆይታ በመናኸሪያ
በአየር ላይ ያሉ አፍታዎች፡ በስቱዲዮ ውስጥ
ከትዕይንቱ በስተጀርባ ያለው እይታ
ከትዕይንቱ በስተጀርባ ያለው እይታ
ስቱዲዮ ቅጽበታዊ ገጽ እይታዎች
Trusted by great companies like
ዜና
በአለም አቀፍ ደረጃ እድሜን፣ ፆታን፣ የአኗኗር ሁኔታ እና ሌሎችንም ልዩነቶች ሳይመርጥ የዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ ያለው ተላላፊ ያልሆነ በሽታ
ሙሉ ፕሮግራሙን በድምጽ ለመስማት ከታች ያለውን ኦዲዮ ይጫኑ በአለም አቀፍ ደረጃ እድሜን፣ ፆታን፣ የአኗኗር ሁኔታ እና ሌሎችንም ልዩነቶች ሳይመርጥ የዜጎችን ህይወት...
ከፍተኛ የስኳር መጠን ያላቸውን መጠጦች በብዛት መውሰድ ለፀጉር መርገፍ ሊያጋልጥ ይችላል
👉አዲስ ጥናት እንደሚያመለክተው፣ በስኳር የበለጸጉ መጠጦችን በየጊዜው መውሰድ በተለይም ለወንዶች የፀጉር መሳሳት ተጋላጭነትን ከፍ ያደርጋል። ሕዳር 18 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ተመራማሪዎች...
የሊትዌኒያዊው አጭበርባሪ ከፌስቡክና ከጎግል 122 ሚሊዮን ዶላር ያለ ‘ሃኪንግ’ ሰረቀ
ሕዳር 18 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በ2013 እና 2015 ዓ.ም መካከል የተከሰተው ይህ የፋይናንስ ወንጀል በቴክኖሎጂ ታሪክ ውስጥ እጅግ አስገራሚ ከሆኑት...ፕሮግራም አቅራቢዎች
ከሞገዶች በስተጀርባ ያሉ ድምፆችን ያግኙ፡ ችሎታ ያላቸው አስተናጋጆቻችን ለእያንዳንዱ ስርጭት ፍቅርን፣ እውቀትን እና ስብዕናን ያመጣሉ ። ልምድ ካላቸው አርበኞች እስከ ትኩስ ድምጾች፣ የእኛ የተለያየ አሰላለፍ ለእያንዳንዱ አድማጭ አሳታፊ ተሞክሮን ያረጋግጣል። አስተናጋጆቻችንን ይወቁ እና ለአዝናኝ ንግግሮች፣ ደማቅ ሙዚቃ እና ማራኪ ታሪኮች በአየር ላይ ተቀላቅሏቸው።